Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ጥበብ 4:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ክፋት ከሐሳቡ እንዳያዘናጋው፥ ተንኮልም ነፍሱን እንዳያታልላት እርሱ ተወሰደ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ክፋትም ዕውቀቱን ሳትለውጥበት፥ ይህም ባይሆን ሐሰት ሰውነቱን ሳታስትበት ተነጥቆ ይሄዳል። Ver Capítulo |