Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 አንተ እርሷን ለማግባት መብት አለህ፥ ስማኝ ወንድሜ፥ ይህች ልጃገረድ ያንተ እጮኛ እንድትሆን ዛሬውኑ ለአባትዋ እኔ እናገራለሁ፥ ከራጌስ ስንመለስ ሰርጉን እንደግሳለን፥ ራጉኤል አንተን ከልክሎ ለሌላ ሊድራት እንደማይችል አረጋግጥልሃልሁ፥ ምክንያቱም ልጅቷን ላንተ መዳር እንደሚገባው እያወቀ ለሌላ ሰው ቢድራት በሙሴ መጽሐፍ መሠረት በሞት ይቀጣል። ስለዚህ ወንድሜ ምክሬን ስማ፥ ዛሬ ማታ ስለ ልጅቷ ተነጋግረን ለጋብቻ እንጠይቃታለን፥ ከራጌስ ስንመለስ ከእኛ ጋር ወደ ቤት ይዘናት እንሄዳለን።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ያም ልጅ መል​አ​ኩን አለው፥ “አንተ ወን​ድሜ አዛ​ርያ! ያቺን ልጅ ለሰ​ባት ወን​ዶች እን​ዳ​ጋ​ቧት እኔ ሰም​ቻ​ለሁ፤ ሁሉም በሠ​ርጉ ጊዜ ሞቱ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:13
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos