Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ወደ ኢየሩሳሌም እስክትደርስ ድረስ በይሁዳ መካከል እመራሃለሁ፤ በዚያም ዙፋንህን እዘረጋልሃለሁ፤ እረኛ እንደሌላቸው በጐች ትመራቸዋለህ፥ ውሻም ምላሱን በአንተ ላይ አያንቀሳቅስም፤ ይህ አስቀድሞ ተነግሮኛል፤ ይህም ተብራራልኝ፥ ለአንተም እንድነግርህ ተላክሁ።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እስ​ክ​ት​ደ​ር​ስም ድረስ በይ​ሁዳ መካ​ከል እወ​ስ​ድ​ሃ​ለሁ፤ በመ​ካ​ከ​ሏም ዙፋ​ን​ህን ትዘ​ረ​ጋ​ለህ እረ​ኛ​ቸ​ውም እንደ በተ​ና​ቸው በጎች ፈጽ​መህ ትከ​ብ​ባ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ውሻም በፊ​ትህ አይ​ጮ​ህ​ብ​ህም። ለእኔ እን​ዲህ ተነ​ግ​ሮ​ኛ​ልና። ይህ​ንም ዐውቄ እነ​ግ​ርህ ዘንድ ተላ​ክሁ።”

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 11:19
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos