Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 11:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ባርያህ የሰማይን አምላክ ቀንና ሌሊት የምታገለግል፥ እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ናት፤ ስለዚህ ጌታዬ ከአንተ ጋር እቆያለሁ፤ ነገር ግን ባርያህ በየምሽቱ ወደ እግዚአብሔር ለመጸለይ ወደ ሸለቆው ትወርዳለች፤ እርሱም ኃጢአትን በሰሩ ጊዜ ይነግረኛል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የም​ፈራ ነኝና የሰ​ማይ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በመ​ዓ​ል​ትና በሌ​ሊት አገ​ለ​ግ​ለ​ዋ​ለሁ። አቤቱ፥ አሁ​ንም ከአ​ንተ ጋር እኖ​ራ​ለሁ፤ ነገር ግን እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እለ​ምን ዘንድ ሌሊት ወደ ምድረ በዳ እወ​ጣ​ለሁ፤ መቼም የሠ​ሩ​ትን ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ይነ​ግ​ረ​ኛል።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 11:17
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos