Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 11:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ስለዚህ ጌታዬ ሆይ እርሱ የተናረገውን አቅልለህ አትመለከተው። ነገር ግን እውነት ስለሆነ በልብህ አኑረው፤ ሕዝባችን አይቀጣም፤ እግዚአብሔርን ካልበደሉ በስተቀር ሰይፍም ሊያጠፋቸው አይችልም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 አቤቱ ጌታዬ፥ ነገ​ሩን አት​ናቅ፤ ነገር ግን እው​ነት ስለ​ሆነ በል​ብህ አኑ​ረው፤ ፈጣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን ካል​በ​ደሉ ሕዝ​ባ​ችን ሊጠፉ አይ​ች​ሉም፤ ሰይ​ፍም ሊያ​ጠ​ፋ​ቸው አይ​ች​ልም።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 11:10
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos