Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 6:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 እንዲሁም አንጥዮኩስ በኢየሩሳሌም መሠዊያ ላይ ሠርቶ የነበረውን ርኩስ ነገር ገለባብጠውት ነበር፤ ቤተ መቅደሳቸውን እንደ ቀድሞው በረጅም ግንብ ከበውት ነበር፤ እንዲሁም የንጉሡን ከተማ ቤተሱርን ይዘው አጠናክረውት ነበር፤ Ver Capítulo |