La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተ​ማ​ረ​ክ​ሁ​በ​ትም ሀገር ስሜ​ንና ያባ​ቴን ስም አላ​ሳ​ደ​ፍ​ሁም፤ እኔም ለአ​ባቴ አን​ዲት ነኝ። ወን​ድም የለ​ኝም፤ ሚስት እሆ​ን​ለት ዘንድ የም​ጠ​ብ​ቀው የቅ​ርብ ዘመ​ድም የለ​ኝም፤ ሰባቱ ባሎች ሙተ​ው​ብ​ኛ​ልና እን​ግ​ዲህ ለምን እኖ​ራ​ለሁ? ልት​ገ​ድ​ለኝ ባት​ወድ ግን ወደ እኔ ተመ​ል​ክ​ተህ ራራ​ልኝ፤ ተግ​ዳ​ሮ​ት​ንም እን​ዳ​ል​ሰማ እዘ​ዝ​ልኝ።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በስደት ምድር ላይ የራሴንም ስም ሆነ የአባቴን ስም አላጎገፍኩም፤ ለአባቴም ብቸኛ ልጁ ነኝ፥ የሚወርሰው ሌላ ልጅ የለውም፥ እንዲሁም በአጠገቡ ወንድም የለውም፤ እራሴን የማቆይለት ዘመድም የለውም፤ እስከ አሁን ሰባት ባሎች ሞተውብኛል፥ ታዲያ ከዚህ በኋላ ለምን እኖራለሁ? ነፍሴን ለመው ካላስደሰትህ ግን ጌታ ሆይ እዘንልኝ፥ ከዚህ በኋላ ስሜ ሲጠፋ መስማት አልሻም።”

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:15
0 Referencias Cruzadas