የመጽሐፉን ነገር ሁሉ ፈጥነህ ስማ፤ የጥበብም ምሳሌ አይዘንጋህ።
ከእግዚአብሔር የመጣውን ንግግር በፈቃደኝነት አድምጥ፤ አንድም የጥበብ ምሳሌ እንዳያመልጥህ ንቃ።