ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሑም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺህ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፥
የቀደመውንም እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው፤
የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።