በመከራዬ ጊዜ በአፌ የተናገርሁትን በከንፈሮቼም ያልሁትን ስእለቴን ለአንተ እሰጣለሁ።
ማሰማርያዎች መንጎችን ለበሱ፥ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፥ በደስታ ይጮኻሉ ይዘምራሉም።