La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 6:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በጕያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለመሆኑ ልብሱ ሳይቃጠል፣ በጕያው እሳት መያዝ የሚችል ሰው አለን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በጉያው እሳት ይዞ ልብሱ የማይቃጠልበት ሰው አለን?

Ver Capítulo



ምሳሌ 6:27
5 Referencias Cruzadas  

የአመንዝራ ሴት ክብር እስከ አንዲት እንጀራ ነው፤ አመንዝራ ሴትም የተከበሩ ወንዶች ነፍስን ታጠምዳለች።


ወይም በፍም ላይ የሚሄድ፥ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


እንዲሁም አንደበት ደግሞ ትንሽ የአካል ክፍል ሆኖ በታላላቅ ነገር ይመካል። እነሆ ትንሽ እሳት እንዴት ያለ ትልቅ ጫካ ያቃጥላል።