La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 7:78 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዐ​ሥራ ሁለ​ተ​ኛ​ውም ቀን የን​ፍ​ታ​ሌም ልጆች አለቃ የዔ​ናን ልጅ አኪሬ መባ​ውን አቀ​ረበ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዐሥራ ሁለተኛው ቀን የንፍታሌም ሕዝብ አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ ስጦታውን አመጣ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዓሥራ ሁለተኛውም ቀን የንፍታሌም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ አቀረበ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዐሥራ ሁለተኛው ቀን መባውን ያቀረበው ከንፍታሌም ነገድ የዔናን ልጅ አሒራዕ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በአሥራ ሁለተኛውም ቀን የንፍታሌም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ፤

Ver Capítulo



ዘኍል 7:78
3 Referencias Cruzadas  

ከን​ፍ​ታ​ሌም የዔ​ናን ልጅ አኪሬ።


በእ​ነ​ር​ሱም አጠ​ገብ የን​ፍ​ታ​ሌም ነገድ ይሆ​ናል፤ የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም ልጆች አለቃ የዔ​ናን ልጅ አኪሬ ነበረ።


ለደ​ኅ​ን​ነ​ትም መሥ​ዋ​ዕት ሁለት ጊደ​ሮች፥ አም​ስት አውራ በጎች፥ አም​ስት አውራ ፍየ​ሎች፥ አም​ስት የአ​ንድ ዓመት እን​ስት የበግ ጠቦ​ቶች ነበረ፤ የኤ​ክ​ራን ልጅ የፋ​ግ​ኤል መባ ይህ ነበረ።