ለኀጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤
ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ ተባዕት የፍየል ጠቦት፣
ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤
ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤
ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት ጊደሮች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት እንስት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የራጉኤል ልጅ የኤሊሳፍ መባ ይህ ነበረ።