La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 25:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንዲሁም ታምመህ ወይም ታስረህ አይተን መቼ ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና ወደ አንተ መጥተን ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና መጥተን ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 25:39
2 Referencias Cruzadas  

እንግዳ ሆነህስ አይተን መቼ ተቀበልንህ? ወይስ ታርዘህ አይተን መቼ አለበስንህ?


ንጉሡም መልሶ ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት፤’ ይላቸዋል።