La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስም እንደ ገና እንዲህ የሚል ምሳሌ ነገራቸው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኢየሱስ አሁንም በምሳሌ እንዲህ ሲል ነገራቸው፦

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንደገናም ኢየሱስ በምሳሌ እንዲህ እያለ ይነግራቸው ነበር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:1
9 Referencias Cruzadas  

“መንግሥተ ሰማያት ለልጁ ሰርግ ያደረገ ንጉሥን ትመስላለች።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አንድ ሰው ታላቅ ምሳ አደ​ረ​ገና ብዙ ሰዎ​ችን ጠራ።


እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት ምሥ​ጢር ማወቅ ለእ​ና​ንተ ተሰ​ጥ​ቶ​አ​ች​ኋል፤ ለእ​ነ​ዚያ ግን አይ​ተው እን​ዳ​ያዩ፥ ሰም​ተ​ውም እን​ዳ​ይ​ሰሙ፥ እን​ዳ​ያ​ስ​ተ​ው​ሉም በም​ሳሌ ነው።