La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 10:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 10:9
7 Referencias Cruzadas  

ድውዮችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፤ በከንቱ ስጡ።


ዐሥራ ሁለቱንም ወደ እርሱ ጠራ፤ ሁለት ሁለቱንም ይልካቸው ጀመር፤ በርኵሳን መናፍስትም ላይ ሥልጣን ሰጣቸው፤


ደግ​ሞም፥ “ያለ ስልቻ፥ ያለ ከረ​ጢ​ትና ያለ ጫማ በላ​ክ​ኋ​ችሁ ጊዜ በውኑ የተ​ቸ​ገ​ራ​ች​ሁት ነገር ነበ​ርን?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “የለም” አሉት።