ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥
“በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ።
ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥
ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ።
ድውዮችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፤ በከንቱ ስጡ።
ዐሥራ ሁለቱንም ወደ እርሱ ጠራ፤ ሁለት ሁለቱንም ይልካቸው ጀመር፤ በርኵሳን መናፍስትም ላይ ሥልጣን ሰጣቸው፤
ደግሞም፥ “ያለ ስልቻ፥ ያለ ከረጢትና ያለ ጫማ በላክኋችሁ ጊዜ በውኑ የተቸገራችሁት ነገር ነበርን?” አላቸው፤ እነርሱም፥ “የለም” አሉት።