La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 6:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መቶ መቶውና አምሳ አምሳው እየሆኑ በተራ በተራ ተቀመጡ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕዝቡም መቶ መቶና ዐምሳ፣ ዐምሳ ሆነው በቡድን በቡድን ተቀመጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቡም መቶ መቶና አምሳ አምሳ ሆነው በቡድን በቡድን ተቀመጡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስለዚህ ሕዝቡ በመቶና በኀምሳ ተከፋፍለው በቡድን ተቀመጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

መቶ መቶውና አምሳ አምሳው እየሆኑ በተራ በተራ ተቀመጡ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 6:40
3 Referencias Cruzadas  

ሁሉንም በየክፍሉ በለመለመ ሣር ላይ እንዲያስቀምጡአቸው አዘዛቸው።


አምስቱንም እንጀራ ሁለቱንም ዓሣ ይዞ ወደ ሰማይ አሻቅቦ አየና ባረከ፤ እንጀራውንም ቈርሶ እንዲያቀርቡላቸው ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤