La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 3:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ድውዮችንም ሊፈውሱ አጋንንትንም ሊያወጡ ሥልጣን ይሆንላቸው ዘንድ ዐሥራ ሁለት አደረገ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አጋንንትን እንዲያስወጡም ሥልጣን ሰጣቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አጋንንትን እንዲያስወጡም ሥልጣን ሰጣቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አጋንንትን እንዲያስወጡም ሥልጣን ሰጣቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ድውዮችንም ሊፈውሱ አጋንንትንም ሊያወጡ ሥልጣን ይሆንላቸው ዘንድ አሥራ ሁለት አደረገ፤

Ver Capítulo



ማርቆስ 3:15
3 Referencias Cruzadas  

ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፤ ፈወሳቸውም።


ከእርሱም ጋር እንዲኖሩና ለመስበክ እንዲልካቸው፥


ስምዖንንም ጴጥሮስ ብሎ ሰየመው፤