ሕዝቡም ሲሰሙ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው።
ሕዝቡ ሁሉ እየሰሙትም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፤
ሕዝቡም ሁሉ እየሰሙት ደቀ መዛሙርቱን
ሕዝቡ ሁሉ ሲሰሙት ሳሉ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው፤
ሕዝቡም ሁሉ ሲሰሙ ደቀ መዛሙርቱን፦
ሕዝቡንም ጠርቶ “ስሙ አስተውሉም፤
ሕዝቡንም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ጠርቶ እንዲህ አላቸው “በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።
እንግዲህ እርሱ ራሱ ዳዊት ‘ጌታዬ’ ያለው እንዴት ልጁ ይሆናል?”
ሌሎቹ ደግሞ እንዲፈሩ፥ ኀጢአት የሚሠሩትን በሁሉ ፊት ገሥጻቸው።