La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 11:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ግ​ዲህ ብር​ሃ​ንህ ጨለማ እን​ዳ​ይ​ሆን ተጠ​ን​ቀቅ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስለዚህ በውስጥህ ያለው ብርሃን ጨለማ እንዳይሆን ተጠንቀቅ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ እንዳልሆነ በልብህ አስተውል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስለዚህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ እንዳይሆን ተጠንቀቅ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እንግዲህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ እንዳይሆን ተመልከት።

Ver Capítulo



ሉቃስ 11:35
17 Referencias Cruzadas  

ለሰው ቅን የምትመስል መንገድ አለች፤ ፍጻሜዋ ግን የሲኦል ጕድጓዶችን ይመለከታል።


“የሰውነት መብራት ዐይን ናት። ዐይንህ እንግዲህ ጤናማ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ ብሩህ ይሆናል፤


የሰ​ው​ነ​ትህ መብ​ራት ዐይ​ንህ ነው፤ ዐይ​ንህ ብሩህ ከሆነ ሰው​ነ​ትህ ሁሉ ብሩህ ነው፤ ዐይ​ንህ ታማሚ ቢሆን ግን፤ ሰው​ነ​ትህ ሁሉ ጨለማ ነው።


ሰው​ነ​ትህ ሁሉ ብሩህ ከሆነ በአ​ን​ተም ላይ ምንም ጨለማ ባይ​ኖ​ር​ብህ የመ​ብ​ረቅ ብር​ሃን እን​ደ​ሚ​ያ​በ​ራ​ልህ ሁለ​ን​ተ​ናህ ብሩህ ይሆ​ናል።”


ጥበ​በ​ኞች ነን ሲሉ አላ​ዋ​ቆች ሆኑ።


እነዚህ ነገሮች የሌሉት ዕውር ነውና፤ በቅርብም ያለውን ብቻ ያያል፤ የቀደመውንም ኀጢአቱን መንጻት ረስቶአል።


ከንቱና ከመጠን ይልቅ ታላቅ የሆነውን ቃል ይናገራሉና፤ በስሕተትም ከሚኖሩት አሁን የሚያመልጡትን በሥጋ ሴሰኛ ምኞት ያታልላሉ።


‘ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ፤ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም፤’ የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥