La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 11:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 11:3
7 Referencias Cruzadas  

እርሱ ከፍ ባለ በጽ​ኑዕ ዓለት ዋሻ ይኖ​ራል፤ እን​ጀ​ራም ይሰ​ጠ​ዋል፤ ውኃ​ውም የታ​መ​ነች ትሆ​ና​ለች።


የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤


“ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።


በተ​ሰ​ሎ​ንቄ ካሉ​ትም እነ​ርሱ ይሻ​ላሉ፤ በፍ​ጹም ደስታ ቃላ​ቸ​ውን ተቀ​ብ​ለ​ዋ​ልና፤ ነገ​ሩም እንደ አስ​ተ​ማ​ሩ​አ​ቸው እንደ ሆነ ለመ​ረ​ዳት ዘወ​ትር መጻ​ሕ​ፍ​ትን ይመ​ረ​ምሩ ነበር።