የዕለት ምግባችንን በየዕለቱ ስጠን።
የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤
የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤
የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!
እርሱ ከፍ ባለ በጽኑዕ ዓለት ዋሻ ይኖራል፤ እንጀራም ይሰጠዋል፤ ውኃውም የታመነች ትሆናለች።
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
“ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።
በተሰሎንቄ ካሉትም እነርሱ ይሻላሉ፤ በፍጹም ደስታ ቃላቸውን ተቀብለዋልና፤ ነገሩም እንደ አስተማሩአቸው እንደ ሆነ ለመረዳት ዘወትር መጻሕፍትን ይመረምሩ ነበር።