La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢሳይያስ 11:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ላምና ድብ አብ​ረው ይሰ​ማ​ራሉ፤ ግል​ገ​ሎ​ቻ​ቸ​ውም በአ​ን​ድ​ነት ያድ​ጋሉ፤ አን​በ​ሳም እንደ በሬ ገለባ ይበ​ላል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ላምና ድብ በአንድነት ይሰማራሉ፤ ልጆቻቸውም ዐብረው ይተኛሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ላምና ድብ በአንድነት ይሰማራሉ፤ ልጆቻቸውም አብረው ይተኛሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፤ ጥጆቻቸውና ግልገሎቻቸውም አብረው ይመሰጋሉ፤ አንበሶችም እንደ በሬ ገለባ ይበላሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፥ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።

Ver Capítulo



ኢሳይያስ 11:7
2 Referencias Cruzadas  

የሚ​ጠ​ባ​ውም ሕፃን በእ​ባብ ጕድ​ጓ​ድና በእ​ፉ​ኝት ቤት ላይ እጁን ይጭ​ናል።


ያን​ጊዜ ተኵ​ላና በግ በአ​ን​ድ​ነት ይሰ​ማ​ራሉ፤ አን​በ​ሳም እንደ በሬ ገለባ ይበ​ላል፤ የእ​ባ​ብም መብል ትቢያ ይሆ​ናል። በተ​ቀ​ደ​ሰው ተራ​ራዬ ሁሉ አይ​ጐ​ዱም፤ አያ​ጠ​ፉ​ምም፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።