La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 8:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኢዮብ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አመነ፤ ፈጣ​ሪው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማመ​ስ​ገ​ንን ቸል አላ​ለ​ምና የአ​ዳም ልጆች ጠላት ዲያ​ብ​ሎስ ካመ​ጣ​በት መከ​ራ​ውም ሁሉ አዳ​ነው፤ በደ​ረ​ሰ​በ​ትም መከራ ልቡን አላ​ሳ​ዘ​ነም፤ ነገር ግን “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰጠ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ነሳ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ወደደ ሆነ፤ በሁ​ሉም በሰ​ማ​ይና በም​ድር የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስሙ የተ​መ​ሰ​ገነ ይሁን” አለ።

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 8:1
0 Referencias Cruzadas