La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ቆሮንቶስ 14:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሚ​ተ​ረ​ጕም ከሌለ ግን በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን በቋ​ንቋ የሚ​ና​ገ​ረው ዝም ይበል፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መካ​ከ​ልና በእ​ርሱ መካ​ከል ይና​ገር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሚተረጕም ሰው ከሌለ ግን በጉባኤ መካከል ዝም ይበልና ለራሱና ለእግዚአብሔር ይናገር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሚተረጉም ሰው ከሌለ ግን፥ በጉባኤ መካከል ዝም ይበልና ለራሱና ለእግዚአብሔር ይናገር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሚተረጒም ሰው ከሌለ ግን በተለያዩ ቋንቋዎች የሚናገሩት በስብሰባ ላይ ዝም ይበሉ፤ ለራሳቸውና ለእግዚአብሔር ብቻ ይናገሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሚተረጉም ባይኖር ግን በማኅበር መካከል ዝም ይበልና ለራሱና ለእግዚአብሔር ይናገር።

Ver Capítulo



1 ቆሮንቶስ 14:28
3 Referencias Cruzadas  

በቋ​ንቋ የሚ​ና​ገር ቢኖር ሁለት ሁለት፥ ወይም ቢበዛ ሦስት ሦስት እየ​ሆኑ በተራ ይና​ገሩ፤ ሌላ​ውም ይተ​ር​ጕ​ም​ለት።


ነቢ​ያ​ትም ቃላ​ቸው ለቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ይታ​ወቅ ዘንድ ሁለት ሁለት፥ ወይም ሦስት ሦስት ሆነው ይና​ገሩ።