La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 69:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነፍሴን በጾም ባስመረርሁ ጊዜ፣ እነርሱ ሰደቡኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና፥ የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቆአልና።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በምጾምበት ጊዜ በጣም አለቀስኩ፤ በዚህም ተሰደብኩ።

Ver Capítulo



መዝሙር 69:10
5 Referencias Cruzadas  

ጠላቶቼ ቃልህን ዘንግተዋልና፣ ቅናት አሳረረኝ።


እኔ ግን እነርሱ በታመሙ ጊዜ ማቅ ለበስሁ፤ ነፍሴንም በጾም አደከምኋት፤ ጸሎቴም መልስ ዐጥቶ ወደ ጕያዬ ተመለሰ።