La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 41:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ምናምንቴ ነገር ይዞታል፤ ከእንግዲህም ከተኛበት አይነሣም።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በላዬ በመተባበር ጠላቶቼ ሁሉ ያንሾካሽካሉ፥ በእኔ ላይም ክፋትን ያስባሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ጽኑ ደዌ አድሮበት ለመሞት ተቃርቦአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ከተኛበት አልጋ አይነሣም” ይላሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀን ይቅ​ር​ታ​ውን ያዝ​ዛል፥ በሌ​ሊ​ትም እር​ሱን ይና​ገ​ራል፤ ከእኔ ዘንድ የሕ​ይ​ወቴ ብፅ​ዐት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።

Ver Capítulo



መዝሙር 41:8
7 Referencias Cruzadas  

ብዙዎች ነፍሴን፣ “እግዚአብሔር አይታደግሽም” አሏት። ሴላ


እነርሱም፣ “እግዚአብሔር ትቶታል፤ የሚያስጥለው የለምና፣ ተከታትላችሁ ያዙት” አሉ።


ታዲያ፣ ይህች ሴት የአብርሃም ልጅ ሆና ሳለች ዐሥራ ስምንት ዓመት ሙሉ በሰይጣን ታስራ ስትኖር፣ ከዚህ እስራት በሰንበት ቀን መፈታት አይገባትምን?”