La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 18:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከሥሬ ያለውን ስፍራ ለአረማመዴ አሰፋህልኝ፤ እግሬም አልተንሸራተተም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለደኅንነቴም ጋሻን ሰጠኸኝ፥ ቀኝህም ትረዳኛለች፥ ትምህርትህም አሳደገችኝ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መረማመጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo



መዝሙር 18:36
9 Referencias Cruzadas  

ርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።


የርምጃው ብርታት ይደክማል፤ የገዛ ዕቅዱም ይጥለዋል።


“አንተንም ከመከራ መንጋጋ፣ ጭንቀት ወደሌለበት ወደ ሰፊ ስፍራ፣ ምርጥ ምግብ ወደ ሞላበት ማእድ ያወጣሃል።


የጽድቄ አምላክ ሆይ፤ በጠራሁህ ጊዜ መልስልኝ፤ ከጭንቀቴ አሳርፈኝ፤ ማረኝ፤ ጸሎቴንም ስማ።


ነፍሴን ለማጥፋት የሚሹ ግን፣ ወደ ምድር ጥልቅ ይወርዳሉ፤


ስትሄድ ርምጃህ አይሰናከልም፤ ስትሮጥም አትደናቀፍም።


እኔ ከአንተ ጋራ ነኝና አትፍራ፤ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ። አበረታሃለሁ፤ እረዳሃለሁ፤ በጽድቄም ቀኝ እጄ ደግፌ እይዝሃለሁ።


ነገር ግን የምጠመቀው ጥምቀት አለኝ፤ እስኪፈጸምም ድረስ እንዴት ተጨንቄአለሁ?