La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 104:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በተራሮች ላይ ፈሰሱ፤ ወዳዘጋጀህላቸው ስፍራ፣ ወደ ሸለቆዎች ወረዱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወደ ተራሮች ይወጣሉ፥ ወደ ቈላዎች፥ ወዳዘጋጀህላቸው ስፍራ ይወርዳሉ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አንተ ወዳዘጋጀህለት ስፍራ፥ ወደ ተራራዎች ላይና ወደ ሸለቆዎች ውስጥ ፈሰሰ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለዘ​ለ​ዓ​ለም የሚ​ኖር ቃል ኪዳ​ኑን፥ እስከ ሺህ ትው​ልድ ያዘ​ዘ​ውን ቃሉን ዐሰበ።

Ver Capítulo



መዝሙር 104:8
3 Referencias Cruzadas  

ውሃው እስከ ዐሥረኛው ወር ድረስ እየቀነሰ መጣ፤ በዐሥረኛው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ጫፎች ታዩ።


የባሕርን ውሃ በአንድ ዕቃ ይሰበስባል፤ ቀላዩንም በአንድ ስፍራ ያከማቻል።


ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፣ ከኰረብቶችም በፊት ተወለድሁ፤