እነርሱም፣ “ጌታ ሆይ፤ ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ” አሉት።
እነርሱም “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ ነው” አሉት።
እነርሱም “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ አድርግልን!” አሉት።
“ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ” አሉት።
ጌታ ሆይ፥ ዓይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ አሉት።
ከሕግህ ድንቅ ነገርን እንዳይ፣ ዐይኖቼን ክፈት።
ኢየሱስም ቆም ብሎ ጠራቸውና፣ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።
ኢየሱስም ራራላቸው፤ ዐይኖቻቸውንም ዳሰሰ፣ ወዲያው አዩ፤ ተከተሉትም።