ብዙ ሕዝብም ተከተለው፤ በዚያም ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ እርሱም እዚያ ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ ከእነርሱም የታመሙትን እዚያ ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ በዚያም ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፥ በዚያም ፈወሳቸው።
ኢየሱስ ሐሳባቸውን ዐውቆ ከዚያ ዘወር አለ። እጅግ ብዙ ሕዝብም ተከተለው፤ ሕመምተኞችን ሁሉ ፈወሰ፤
ፈሪሳውያንም ሊፈትኑት ቀርበው፣ “አንድ ሰው በማንኛውም ምክንያት ሚስቱን እንዲፈታ ተፈቅዷልን?” ሲሉ ጠየቁት።