ማቴዎስ 10:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም “በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥ |
ከዚያም ኢየሱስ፣ “ያለ ኰረጆ፣ ያለ ከረጢትና ያለ ጫማ በላክኋችሁ ጊዜ የጐደለባችሁ ነገር ነበርን?” ብሎ ጠየቃቸው። እነርሱም፣ “ምንም አልጐደለብንም” አሉ።