La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 10:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 10:9
7 Referencias Cruzadas  

በሽተኞችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አስወጡ፤ በነጻ የተቀበላችሁትንም በነጻ ስጡ።


ዐሥራ ሁለቱን ወደ ራሱ ጠርቶ፣ ሁለት ሁለቱን ላካቸው፤ በርኩሳን መናፍስትም ላይ ሥልጣን ሰጣቸው።


ከዚያም ኢየሱስ፣ “ያለ ኰረጆ፣ ያለ ከረጢትና ያለ ጫማ በላክኋችሁ ጊዜ የጐደለባችሁ ነገር ነበርን?” ብሎ ጠየቃቸው። እነርሱም፣ “ምንም አልጐደለብንም” አሉ።