La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 22:68 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ብጠይቃችሁም አትመልሱም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ብጠይቅም አትመልሱልኝም፤ አትፈቱኝምም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጥያቄም ባቀርብላችሁ አትመልሱልኝም፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ብጠ​ይ​ቃ​ች​ሁም አት​መ​ል​ሱ​ል​ኝም፤ ወይም አት​ተ​ዉ​ኝም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ብጠይቅም አትመልሱልኝም አትፈቱኝምም።

Ver Capítulo



ሉቃስ 22:68
5 Referencias Cruzadas  

ኤርምያስም ሴዴቅያስን፣ “መልስ ብሰጥህ አትገድለኝምን? ምክር ብሰጥህ አትሰማኝም” አለው።


እነርሱም፣ “አንተ ክርስቶስ ነህን? እስኪ ንገረን” አሉት። ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “ብነግራችሁ አታምኑኝም፤


ነገር ግን ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ኀይል ቀኝ ይቀመጣል።”