ብጠይቃችሁም አትመልሱም።
ብጠይቅም አትመልሱልኝም፤ አትፈቱኝምም።
ጥያቄም ባቀርብላችሁ አትመልሱልኝም፤
ብጠይቃችሁም አትመልሱልኝም፤ ወይም አትተዉኝም።
ብጠይቅም አትመልሱልኝም አትፈቱኝምም።
ኤርምያስም ሴዴቅያስን፣ “መልስ ብሰጥህ አትገድለኝምን? ምክር ብሰጥህ አትሰማኝም” አለው።
እነርሱም፣ “አንተ ክርስቶስ ነህን? እስኪ ንገረን” አሉት። ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “ብነግራችሁ አታምኑኝም፤
ነገር ግን ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ኀይል ቀኝ ይቀመጣል።”