La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 22:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚህ ጊዜ ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል ተቃርቦ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፋሲካም ተብሎ የሚጠራው የቂጣ በዓል ቀረበ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል የሚከበርበት ቀን ተቃርቦ ነበር፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ፋሲ​ካም የሚ​ባ​ለው የቂጣ በዓል ቀረበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ፋሲካም የሚባለው የቂጣ በዓል ቀረበ።

Ver Capítulo



ሉቃስ 22:1
9 Referencias Cruzadas  

እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን በግብጽ እንዲህ አላቸው፤


የፋሲካ በግ በሚታረድበት በቂጣ በዓል የመጀመሪያው ቀን፣ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው፣ “የፋሲካ እራት የት እንድናዘጋጅልህ ትፈልጋለህ?” አሉት።


ጊዜው ልክ ከፋሲካ በዓል በፊት ነበረ፤ ኢየሱስም ይህን ዓለም ትቶ ወደ አብ የሚሄድበት ጊዜ እንደ ደረሰ ዐወቀ። በዓለም የነበሩትን፣ የራሱ የሆኑትን ወደዳቸው፤ በፍጹም ፍቅሩም ወደዳቸው።