La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 20:40 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚህ በኋላ አንድ ሰው እንኳ ሊጠይቀው አልደፈረም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚያም ወዲህ ምንም ሊጠይቁት አልደፈሩም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም ወዲህ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠ​ይ​ቀው የደ​ፈረ ማንም የለም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም።

Ver Capítulo



ሉቃስ 20:40
5 Referencias Cruzadas  

ሞኝን እንደ ቂልነቱ መልስለት፤ አለዚያ ጠቢብ የሆነ ይመስለዋል።


አንድ ቃል ሊመልስለት የቻለ ወይም ከዚያ ቀን ጀምሮ ሊጠይቀው የደፈረ ማንም አልነበረም።


ኢየሱስም በማስተዋል እንደ መለሰለት አይቶ፣ “አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም” አለው። ከዚህ በኋላ ሊጠይቀው የደፈረ ማንም አልነበረም።


እነርሱም ለዚህ አንዳች መልስ ሊያገኙ አልቻሉም።


አንዳንድ ጸሐፍትም፣ “መምህር ሆይ፤ መልካም ተናገርህ” አሉት።