La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 17:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሎጥን ሚስት አስታውሱአት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ!

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሎ​ጥን ሚስት ዐስ​ቡ​አት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሎጥን ሚስት አስቡአት።

Ver Capítulo



ሉቃስ 17:32
6 Referencias Cruzadas  

እንዳወጧቸውም፣ መልአኩ፣ “ሕይወታችሁን ለማትረፍ ፈጥናችሁ ሽሹ፤ መለስ ብላችሁ ወደ ኋላችሁ አትመልከቱ፤ ከረባዳው ስፍራ እንኳ ቆም አትበሉ፤ ወደ ተራራው ሽሹ፤ አለዚያ ትጠፋላችሁ” አላቸው።


የሎጥ ሚስት ግን ወደ ኋላዋ ስለ ተመለከተች የጨው ዐምድ ሆና ቀረች።


ነፍሱን ለማሰንበት የሚፈልግ ሁሉ ያጣታል፤ ነፍሱን የሚያጠፋት ግን ያቈያታል።