ኢያሱ 18:27 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሬቄም፣ ይርጵኤል፣ ተርአላ፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሬቄም፥ ይርጵኤል፥ ተርአላ፥ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ሬቄም፥ ይርጰኤል፥ ታራላ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ቤራ፥ ቃፋን፥ ናቃና፥ ሴሌቃን፥ ታራኤላ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ሬቄም፥ ይርጵኤል፥ ተርአላ፥ ጼላ፥ ኤሌፍ፥ ኢየሩሳሌም የምትባል የኢያቡስ ከትማ፥ ቂርያትጊብዓት፥ አሥራ ሦስት ከተሞችና መንደሮቻቸው። የብንያም ልጆች ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ። |
ጼላ ኤሌፍ፣ የኢያቡሳውያን ከተማ ኢየሩሳሌም፣ ጊብዓ እንዲሁም ቂርያት ነበሩ፤ እነዚህም ከነመንደሮቻቸው ዐሥራ አራት ከተሞች ናቸው። እንግዲህ የብንያም ነገድ በየጐሣቸው የወረሱት ይህ ነበር።