ይህን ብሏቸው በገሊላ ቈየ።
ይህንም አላቸውና በገሊላ ቀረ።
ይህንንም ብሎ እርሱ በገሊላ ቀረ።
እርሱም እንዲህ ብሎአቸው በገሊላ ቀረ።
ይሁን እንጂ፣ ወንድሞቹ ወደ በዓሉ ከሄዱ በኋላ፣ እርሱም በግልጽ ሳይሆን በስውር ወደ በዓሉ ሄደ።
እናንተ ወደ በዓሉ ሂዱ፤ ለእኔ ትክክለኛው ጊዜ ስላልደረሰ ወደ በዓሉ አልሄድም።”