La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 15:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እኔን የሚጠላ፣ አባቴንም ይጠላል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እኔን የሚጠላ አባቴንም ይጠላል፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔን የሚ​ጠላ አባ​ቴን ይጠ​ላል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።

Ver Capítulo



ዮሐንስ 15:23
5 Referencias Cruzadas  

መጥቼ ባልነግራቸው ኖሮ ኀጢአት ባልሆነባቸው ነበር፤ አሁን ግን ለኀጢአታቸው የሚሰጡት ምክንያት የላቸውም።


ሌላ ሰው ያላደረገውን በመካከላቸው ባላደርግ ኖሮ፣ ኀጢአት ባልሆነባቸው ነበር፤ አሁን ግን እነዚህን ታምራት አይተዋል፤ ሆኖም እኔንም አባቴንም ጠልተዋል።


ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ የለውም፤ ወልድን የሚያምን ሁሉ አብም አለው።


በክርስቶስ ትምህርት የማይኖርና ከትምህርቱ የሚወጣ ሁሉ አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት የሚኖር ግን አብም ወልድም አለው።