La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኤርምያስ 32:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በእነርሱ ፊት ለባሮክ እንዲህ የሚል ትእዛዝ ሰጠሁት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በፊታቸውም እንዲህ ብዬ ባሮክን አዘዝሁት፦

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በእነርሱም ሁሉ ፊት ባሮክን እንዲህ አልኩት፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በፊ​ታ​ቸ​ውም እን​ዲህ ብዬ ባሮ​ክን አዘ​ዝ​ሁት፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በፊታቸውም እንዲህ ብዬ ባሮክን አዘዝሁት፦

Ver Capítulo



ኤርምያስ 32:13
2 Referencias Cruzadas  

በአጎቴም ልጅ በአናምኤልና በውሉ ላይ በፈረሙት ምስክሮች ፊት እንዲሁም በዘብ ጠባቂዎች አደባባይ ተቀምጠው በነበሩ አይሁድ ሁሉ ፊት ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት።


“የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘የታሸገውንና ያልታሸገውን፣ ሁለቱን የግዥ ውል ሰነዶች ለብዙ ጊዜ ሳይበላሹ እንዲቈዩ ወስደህ በሸክላ ዕቃ ውስጥ አኑራቸው።