La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዳንኤል 4:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህ ሁሉ ነገር በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

Ver Capítulo



ዳንኤል 4:28
5 Referencias Cruzadas  

ክፉ ሰው የፈራው ይደርስበታል፤ ጻድቅ የሚመኘው ይፈጸምለታል።


ነገር ግን ልቡ በትዕቢት በጸናና በእብሪት በተሞላ ጊዜ ከዙፋኑ ተወገደ፤ ክብሩም ተገፈፈ።


ለባሪያዎቼ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃልና ሥርዐት በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሰምን? “እነርሱም ንስሓ ገብተው እንዲህ አሉ፤ ‘የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በወሰነው መሠረት፣ ለሥራችንና ለመንገዳችን የሚገባውን አድርጎብናል።’ ”


ይዋሽ ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፤ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም፤ ተናግሮ አያደርገውምን? ተስፋ ሰጥቶስ አይፈጽመውምን?


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን ፈጽሞ አያልፍም።