የእግዚአብሔርንም ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው ከጽዮን ተራራና ከኢየሩሳሌም መዳን ይገኛል፤ ከሚድኑትም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኙበታል።”
ሮሜ 10:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል” ተብሎአልና። አዲሱ መደበኛ ትርጒም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል።” መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።” የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) “የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል።” መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና። |
የእግዚአብሔርንም ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው ከጽዮን ተራራና ከኢየሩሳሌም መዳን ይገኛል፤ ከሚድኑትም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኙበታል።”