La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 89:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ድንጋጌዎቼን ቢተላለፉና ትእዛዞቼን ባይጠብቁ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሥርዐቴን ቢጥሱ፣ ትእዛዜንም ባያከብሩ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጆቹ ግን ሕጌን ቢተዉ፥ በፍርዴም ባይሄዱ፥

Ver Capítulo



መዝሙር 89:31
5 Referencias Cruzadas  

ይሁን እንጂ በእርሱ ቦታ አንተ ትነግሥ ዘንድ ባስወገድኩት በሳኦል ላይ እንዳደረግሁ ዘለዓለማዊ ፍቅሬን ከልጅህ አላርቅም።


ነገር ግን አንተ ወይም ዘሮችህ እኔን መከተል ትታችሁ የሰጠኋችሁን ሕጎችና ትእዛዞች ባትፈጽሙና ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥


በአንተ ላይ በማመፅ ትእዛዞችህን ሁሉ ተላልፈናል፤ በአገልጋይህ በሙሴ አማካይነት የሰጠኸንንም ሕግና ሥርዓት አልጠበቅንም።


ጓደኛዬ ወዳጆቹን አጠቃቸው፤ ቃል ኪዳኑንም አፈረሰ።


እርሱን ትታችሁ ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥ ደግ ያደረገላችሁ ቢሆንም እንኳ ተመልሶ እርሱ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፤ ያጠፋችሁማል።”