La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 25:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 25:17
8 Referencias Cruzadas  

በመከራቸውም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከጭንቀታቸው አዳናቸው።


ጻድቅ ብዙ መከራ ይደርስበታል፤ እግዚአብሔር ግን ከዚህ ሁሉ ያድነዋል።


በፏፏቴህ ድምፅ ጥልቁ ጥልቁን ይጠራል፤ ማዕበልህና ሞገድህ በእኔ ላይ አለፈ።