La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 119:155 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሕግህን ስለማይፈልጉ ክፉዎች የመዳን ተስፋ የላቸውም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሥርዐትህን ስለማይሹ፣ ድነት ከክፉዎች የራቀ ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መድኃኒት ከኀጥኣን ሩቅ ነው፥ ሥርዓትህን አልፈለጉምና።

Ver Capítulo



መዝሙር 119:155
11 Referencias Cruzadas  

ልጆቹም የኑሮ ዋስትና አያገኙም፤ በአደባባይም የሚከራከርላቸው ስለማያገኙ ጥቃት ይደርስባቸዋል።


ክፉዎች ስለ እግዚአብሔር ግድ የላቸውም በትዕቢታቸውም እግዚአብሔር የለም ብለው ያስባሉ።


ትሑቶችን ታድናለህ፤ ትዕቢተኞችን ግን ታዋርዳለህ።


እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው፤ ሞኞች ግን ጥበብና ሥነ ሥርዓትን ይንቃሉ።


“እናንተ ከእውነት የራቃችሁ እልኸኞች አድምጡኝ።


በሩቅና በቅርብ ላሉትም ሁሉ ሰላም ይሁን! እኔ ሕዝቤን እፈውሳለሁ፤


ሁላችንም እንደ ድብ በመጮኽ እንደ ርግብም ምርር ብለን በማልቅስ ፍትሕንና መዳንን ለማግኘት እንጠባበቃለን፤ እነርሱ ግን ከእኛ የራቁ ስለ ሆኑ አይገኙም።


ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፦ ‘አባት አብርሃም ሆይ! እባክህ ራራልኝ! በዚህ በእሳት ነበልባል ውስጥ በብርቱ እሠቃያለሁና የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያቀዘቅዝልኝ አልዓዛርን ላክልኝ!’


አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ አንድም የለም።