La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 31:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ባልዋ ይተማመንባታል፤ የሚፈልገውን ነገር ሁሉ አያጣም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባሏ ሙሉ በሙሉ ይተማመንባታል፤ የሚጐድልበትም ነገር የለም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የባሏ ልብ ይታመንባታል። መልካም ነገር አይጐድልበትም።

Ver Capítulo



ምሳሌ 31:11
6 Referencias Cruzadas  

አስተዋይ ሴት ለባልዋ ዘውድ ናት፤ ባልዋን የምታሳፍር ሴት ግን አጥንትን እንደሚያደቅ በሽታ ናት። እንደሚጐዳ ነቀርሳ በሽታ ትሆንበታለች።


ጠባየ መልካምን ሚስት ማን ሊያገኛት ይችላል? እርስዋ ከዕንቊ ይልቅ የከበረች ናት።


በምትኖርበት ዘመን ሁሉ መልካም ነገር ታደርግለታለች እንጂ ክፉ ነገር አታደርግበትም።