ማቴዎስ 6:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን። አዲሱ መደበኛ ትርጒም የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤ |
ናዖሚ በሞአብ አገር ሳለች፥ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ምሕረት እንዳደረገላቸውና ብዙ መከር እንደ ሰጣቸው ሰማች፤ ስለዚህ ከሁለቱ ምራቶችዋ ጋር ከሞአብ ወደ እስራኤል ለመመለስ ተነሣች።