La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንደገናም ኢየሱስ በምሳሌ እንዲህ እያለ ይነግራቸው ነበር፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስም እንደ ገና እንዲህ የሚል ምሳሌ ነገራቸው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኢየሱስ አሁንም በምሳሌ እንዲህ ሲል ነገራቸው፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:1
9 Referencias Cruzadas  

“መንግሥተ ሰማይ ለልጁ የሠርግ ድግስ የደገሰውን ንጉሥ ትመስላለች።


ኢየሱስ ግን እንዲህ አለው፤ “አንድ ሰው ትልቅ የእራት ግብዣ አዘጋጅቶ፥ ብዙ ሰዎችን ጠራ፤


ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “ለእናንተ የእግዚአብሔርን መንግሥት ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፤ ሌሎች ግን ሁሉ ነገር በምሳሌ ይነገራቸዋል፤ እነርሱ እያዩ ልብ እንዳያደርጉ፥ እየሰሙም እንዳያስተውሉ ነው።”