La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 10:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በኪሳችሁ አትያዙ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“በመቀነታችሁ ወርቅም ሆነ ብር ወይም መዳብ አትያዙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ነሐስ በመቀነታችሁ አትያዙ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 10:9
7 Referencias Cruzadas  

በሽተኞችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አስወጡ፤ በነጻ የተቀበላችሁትን በነጻ ስጡ።


ዐሥራ ሁለቱን ወደ እርሱ ጠርቶ ሁለት ሁለት አድርጎ ላካቸው፤ በርኩሳን መናፍስትም ላይ ሥልጣን ሰጣቸው፤


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን፦ “የገንዘብ ቦርሳ፥ ከረጢት፥ ጫማም ሳትይዙ በላክኋችሁ ጊዜ የጐደለባችሁ ነገር ነበርን?” አላቸው። እነርሱም “ምንም የጐደለብን ነገር አልነበረም” ሲሉ መለሱለት።