እኛን የማይቃወም ሁሉ ከእኛ ጋር ነው፤
የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋራ ነውና፤
የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋር ነውና፤
የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና።
ከእኔ ጋር ያልሆነ ሁሉ ተቃዋሚዬ ነው፤ ከእኔም ጋር የማይሰበስብ ይበትናል።
ኢየሱስ ግን እንዲህ አለ፦ “በስሜ ተአምር እያደረገ ወዲያውኑ በእኔ ላይ ክፉ የሚናገር ስለሌለ ተዉት፤ አትከልክሉት፤
“ከእኔ ጋር ያልሆነ ሁሉ እኔን ይቃወማል፤ ከእኔም ጋር የማይሰበስብ ይበትናል።