እንጀራውን የበሉ ወንዶች ቊጥር አምስት ሺህ ያኽል ነበር።
እንጀራውንም የበሉት ዐምስት ሺሕ ወንዶች ነበሩ።
እንጀራውንም የበሉት አምስት ሺህ ወንዶች ነበሩ።
እንጀራውንም የበሉት ወንዶቹ አምስት ሺህ ነበሩ።
የበሉትም ሰዎች ከሴቶችና ከሕፃናት ሌላ አምስት ሺህ ያኽል ወንዶች ነበሩ።
ኢየሱስ ወዲያውኑ ሕዝቡን ሲያሰናብት ሳለ ደቀ መዛሙርቱ በጀልባ ሆነው ወደ ማዶ ወደ ቤተ ሳይዳ ተሻግረው እንዲቀድሙት አዘዛቸው።